የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ዙር በመደበኛና ተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
Dated: 24/02/2024

ሀገር ለገጠሟት ችግሮች የመፍትሄው ቁልፍ በእጃችሁ ነው።– ዶ/ር ብርሃኑ መገርሳ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ዙር በመደበኛና ተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ የተገኙት የመስኖናና ቆላማ አከባቢዎች ሚኒስትር ዴዔታ እና የዩኒቨርሲቲው የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ብርሃኑ መገርሳ።









ዘጠኝ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ኢትዮጵያን ወክለው በ7ኛው የሁዋዌ ዓለም አቅፍ የአይሲቲ ፍጻሜ ውድድር ለመሳተፍ ቻይና ገቡ
Dated: 24/05/2023

የHuawei ICT ውድድር በHuawei ICT አካዳሚዎች ላሉ ተማሪዎች በአለም አቀፍ ደረጃ የኔትወርክንግና እና ሌሎች ሰርቲፍኬት እንዲያገኙ በማድረግ በአላም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የሚያደርግ አካዳሚ ነው። በዚህ ውድድር የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ጥበቡ ካሌብ የ5ኛ ዓመት የኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ምህንድስና ተማሪ እንዲሁም የHuawei ICT አካዳሚ ተማሪ ሲሆን በዩኒቨርሲቲያችን አይሲቲ ልማት


More News






የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ ውይይት ተደረገ
Dated: 30/08/2022

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ከሁሉም ምክትል ፕሬዝዳንቶች፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤት ዲኖች ጋር ውይይት አድርገዋል። የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና በሁሉም የከፍተኛ



የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ ውይይት ተደረገ
Dated: 30/09/2022

በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ዙርያ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ከሁሉም ምክትል ፕሬዝዳንቶች፣ የኮሌጅና የትምህርት ቤት ዲኖች ጋር ውይይት አድርገዋል። የ2014/2015 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርትፍኬት ፈተና በሁሉም የከፍተኛ



More News