በእውቀትና ክህሎት የበለፀገ ትውልድ ከማፍራት ባሻገር ቴክኖሎጂን የመጠቀም ልምዱ የዳበረ ማህበረሰብ ለመፍጠር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ድርሻ የጎላ መሆኑ ተገለፀ
Dated: 27/06/2026

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ17ኛው ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራሞች በመደበኛ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ አስመርቀዋል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሃዬሶ እንደገለፁት፥ ተመራቂ ተማሪዎች በትምህርት ቆይታቸው በከፍተኛ ትጋትና ልፋት ያጋጠማቸውን ውጣ ውረድ በብቃት በመወጣትና በትዕግስት ጠንክረው በመስራት ለዚህ








የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ የሚያስችል ስልጠና ለዓብይና ንዑሳን ኮሚቴዎች እየተሰጠ ይገኛል።
Dated: 08/11/2025

በኢትዮጵያ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መምህራን ስለአካዳሚክ ጥራትኦዲት የህግና የአሰራር ማዕቀፍ እንዲሁም ስለ ግምገማና ሪፖርተር አዘገጃጀት ዙርያ ለዓብይና ንዑሳን ኮሚቴዎች ግንዛቤ ለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የአካ/ምር/ቴክ/ሽግ/ማህ/አገ/ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳራ ሽኩር እንደገለጹት ፦ የተቋማዊ ጥራት ምዘና


More News







ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ በመቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ።
Dated: 21/06/2025

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ በመቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ15ኛ ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 2 መቶ 55 ተማሪዎችን አስመርቋል። ከእነዚህም ውስጥ 276ቱ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል። ዩኒቨርሲቲ በምርምር፣ በመማር ማስተማርና በማህበረ



More News