የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ የሚያስችል ስልጠና ለዓብይና ንዑሳን ኮሚቴዎች እየተሰጠ ይገኛል።
Dated: 08/11/2025

በኢትዮጵያ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር መምህራን ስለአካዳሚክ ጥራትኦዲት የህግና የአሰራር ማዕቀፍ እንዲሁም ስለ ግምገማና ሪፖርተር አዘገጃጀት ዙርያ ለዓብይና ንዑሳን ኮሚቴዎች ግንዛቤ ለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የአካ/ምር/ቴክ/ሽግ/ማህ/አገ/ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳራ ሽኩር እንደገለጹት ፦ የተቋማዊ ጥራት ምዘና








More News

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ በመቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ።
Dated: 21/06/2025

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስክ በመቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለ15ኛ ዙር በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 2 መቶ 55 ተማሪዎችን አስመርቋል። ከእነዚህም ውስጥ 276ቱ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል። ዩኒቨርሲቲ በምርምር፣ በመማር ማስተማርና በማህበረ





መተባባርና ትዕግሥት ካለ ፈተናዎችን ተሻግረን ለትውልድ የሚተላለፍ ውጤት እናስመዘግባለን::
Dated: 03/02/2025

መተባባርና ትዕግሥት ካለ ፈተናዎችን ተሻግረን ለትውልድ የሚተላለፍ ውጤት እናስመዘግባለን-ዶ/ር መቅደስ ዳባ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የንግስት እሌኒ መሃመድ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተገኝተው እየተሠሩ ያሉ ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የፌዴራልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እንዲሁም የሀዲያ ዞን ከፍተኛ የመንግስት






More News